ማሐይሙ የትግሬ ጄኔራል በአማራ ክልል የኮማንድ ፖስቱ ሃላፊ ሆኖ ተመደበ — Ethiopian News Forum

ሜ/ጄኔራል መሃመድ ኢሻ የአማራ ምድር ኮማንድ ፖስቶች አዛዝ ሁኖ መመደቡ ታወቀ።ጄኔራሉ የአድዋ ተወላጅ ሲሆን የጄ/ል ሳሞራ የቅርብ ታማኝና እስከ 2008 አጋማሽ የአግአዚ ክ/ጦር ዋና አዛዥ የነበረ ነው። ጄኔራሉ ምንም ፊደል ያልቆጠረ፣ ከህወኃትና ከሳሞራ ሌላ እምነት የለለው ድፍን ነው። ጀኔራሉ በ23/02/09 ከሌላው ከሜቴክ በለስ ስኩአር ፋብሪካ ስ/አስኪያጅ ከሆነው ኮ/ል ገ/ሚካኤል ሃጎስ ጋር በመሆን በአዊ ዞን ጃዊ…

via ማሐይሙ የትግሬ ጄኔራል በአማራ ክልል የኮማንድ ፖስቱ ሃላፊ ሆኖ ተመደበ — Ethiopian News Forum

Leave a comment